|
በደቡብ ጐንደር ዞን በላይ ጋንት ወረዳ ጥር 7/2ዐዐ4 ዓ.ም በተጀመረው የአካባቢ ጥበቃ ልማት ሥራ ከ64ሺህ ሕዝበ ላይ የተሳተፈበት ከ12ዐ ሄክታር በላይ መሬት በዋናነት የዕርጥበት ዕቀባ ሥራ እየተከናወነ እንደሚገኝ የወረዳው የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊ አስታወቁ፡፡
|
|
Last Updated on Tuesday, 24 January 2012 07:06 |
|

የአብክመ ገቢወች ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ አስማማው ማሩ ለእጩ ሰራተኞት የተዘጋጀውን የቅድመ ሥራ ስልጠና ሲከፈቱ እንደገለጹት የክልሉ መንግስት የገቢ ተቋሙን አቅም በማጠናከር የታክስ አስተዳደሩን ዘመናዊ ፍትሐዊና ቀልጣፋ በማድረግ የክልሉ ኢኮኖሚ የሚያመነጨውን ገቢ በአግባቡ ሰብስቦ ሃገሪቱ ለጀመረችው የእድገት ትራንስፎርሜሸን እቅድ ስኬት እንደያግዝ የፋይናንስ አቅሙን በማጠናከር ላይ ነው፡፡
|
|
Last Updated on Monday, 09 January 2012 11:49 |